‘የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትም ሆነ የኦሮሞ ህዝብ ሌሎችን የማቀፍ እንጂ የማፈናቀል ባህል የላቸዉም’ ዶ/ ር ነገሪ ሌንጮ፤ የኦሮምያ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጽ/ ቤት ሀላፊ ( ሙሉ መግለጫቸው እነሆ) ሰሞኑን አንዳንድ ሚዲያዎችና የዉጭ ተቋማት ከኦሮሚያ ክልል፣ ከቄለም ወለጋ ዞን፣ ከሰዲ ጨንቃ እና ሰዮ ወረዳዎች፡ ሰዎች እንደተፈናቀሉ አድርገው እያስወሩ ናቸው። እዉነታዉ ግን፣ በ1977 በአገራችን ተከስቶ በነበረው ድርቅ ሳቢያ ከሰሜኑ [...]
‘የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስትም ሆነ የኦሮሞ ህዝብ ሌሎችን የማቀፍ እንጂ የማፈናቀል ባህል የላቸዉም’ ዶ/ ር ነገሪ ሌንጮ፤ የኦሮምያ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጽ/ ቤት ሀላፊ ( ሙሉ መግለጫቸው እነሆ) ሰሞኑን አንዳንድ ሚዲያዎችና የዉጭ ተቋማት ከኦሮሚያ ክልል፣ ከቄለም ወለጋ ዞን፣ ከሰዲ ጨንቃ እና ሰዮ ወረዳዎች፡ ሰዎች እንደተፈናቀሉ አድርገው እያስወሩ ናቸው። እዉነታዉ ግን፣ በ1977 በአገራችን ተከስቶ በነበረው ድርቅ ሳቢያ ከሰሜኑ [...]
0 Comments
0 Shares