ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር የነበረውን አለመግባባት ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለመፍታት በምታደርገው እንቅስቃሴ ፈረንሳይ ድጋፍ እንደምታደርግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂያን ይቬስ ሊ ድሪያን ገለጹ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዥያን ይቭስ ለድርየን በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ትላንት ወደ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዥያንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። የኢትዮጵያ […]
The post ፈረንሳይ የኢትዮ-ኤርትራን ጉዳይ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት ትደግፋለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር የነበረውን አለመግባባት ሰላማዊ በሆነ መንገድ ለመፍታት በምታደርገው እንቅስቃሴ ፈረንሳይ ድጋፍ እንደምታደርግ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጂያን ይቬስ ሊ ድሪያን ገለጹ። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዥያን ይቭስ ለድርየን በኢትዮጵያ ይፋዊ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ትላንት ወደ አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዥያንን በጽሕፈት ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። የኢትዮጵያ […] The post ፈረንሳይ የኢትዮ-ኤርትራን ጉዳይ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት ትደግፋለች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ፈረንሳይ የኢትዮ-ኤርትራን ጉዳይ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት ትደግፋለች
ፈረንሳይ የኢትዮ-ኤርትራን ጉዳይ በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት የሚደረገውን ጥረት ትደግፋለች – የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር
0 Comments 0 Shares