ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከመከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት የኢትዮጵያን ባህር ኃይል ዳግም የማደራጀት አስፈላጊነትን አንስተዋል። ይህ ለአንዳንዶች የማይቻል ለሌሎች ደግሞ ሲጠብቁት የኖሩት ጉዳይ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከመከላከያ ሠራዊት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ባደረጉት ውይይት ወቅት የኢትዮጵያን ባህር ኃይል ዳግም የማደራጀት አስፈላጊነትን አንስተዋል። ይህ ለአንዳንዶች የማይቻል ለሌሎች ደግሞ ሲጠብቁት የኖሩት ጉዳይ ነው።
0 Comments
0 Shares