• አንዱ በሌላው ጣልቃ እንደማይገባ በሕገ መንግሥቱ የሰፈረው ድንጋጌ፣”ባላንስ ያስፈልገዋል፤” • መባው እና ዘካው የሕዝብ ሀብት እስከኾነ ድረስ መንግሥት የመቆጣጠር ርምጃ ይወስዳል፤ • ሃይማኖትም፣ በባለሥልጣናት አስተሳሰብ ላይ የሚፈጥረው ጫና ስላለ ግንኙነቱ ዜሮ አይደለም፤ • ተቋማቱ፣ የተሰገሰገባቸውን የሌብነት ድር በመበጣጠስ ለመንግሥት እና ለሕዝብ ምሳሌ ሊኾኑ ይገባል፤ • ዘርፎ መክበርን የሚያወግዝ፣ ሌብነትን የሚጠየፍ ባህል ሳናዳብር ሌባን ማጥፋት [...]
• አንዱ በሌላው ጣልቃ እንደማይገባ በሕገ መንግሥቱ የሰፈረው ድንጋጌ፣”ባላንስ ያስፈልገዋል፤” • መባው እና ዘካው የሕዝብ ሀብት እስከኾነ ድረስ መንግሥት የመቆጣጠር ርምጃ ይወስዳል፤ • ሃይማኖትም፣ በባለሥልጣናት አስተሳሰብ ላይ የሚፈጥረው ጫና ስላለ ግንኙነቱ ዜሮ አይደለም፤ • ተቋማቱ፣ የተሰገሰገባቸውን የሌብነት ድር በመበጣጠስ ለመንግሥት እና ለሕዝብ ምሳሌ ሊኾኑ ይገባል፤ • ዘርፎ መክበርን የሚያወግዝ፣ ሌብነትን የሚጠየፍ ባህል ሳናዳብር ሌባን ማጥፋት [...]
KALITIPRESS.COM
በሃይማኖት ተቋማት ውስጥ በሚፈጸም ሌብነትና የሌብነት ድር መንግሥት ርምጃ እንደሚወስድ ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስጠነቀቁ
• አንዱ በሌላው ጣልቃ እንደማይገባ በሕገ መንግሥቱ የሰፈረው ድንጋጌ፣"ባላንስ ያስፈልገዋል፤" • መባው እና ዘካው የሕዝብ ሀብት እስከኾነ ድረስ መንግሥት የመቆጣጠር ርምጃ ይወስዳል፤ • ሃይማኖትም፣ በባለሥልጣናት አስተሳሰብ ላይ የሚፈጥረው ጫና ስላለ ግንኙነቱ ዜሮ አይደለም፤ • ተቋማቱ፣ የተሰገሰገባቸውን የሌብነት ድር በመበጣጠስ ለመንግሥት እና ለሕዝብ ምሳሌ ሊኾኑ ይገባል፤ • ዘርፎ መክበርን የሚያወግዝ፣ ሌብነትን የሚጠየፍ ባህል ሳናዳብር ሌባን ማጥፋት አንችል
0 Comments 0 Shares