በዛሬው እለት በባህርዳር ከተማ የመመስረቻ ጉባኤውን ያካሄደው የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ዶክተር ደሳለኝ ጫኔን በሊቀመንበርነት መርጧል። አቶ የሱፍ ኢብራሂም ም/ሊቀመንበር አቶ ክርስቲያን ታደለ ፀጋዬ ደግሞ ዋና ፀሃፊ በመሆን ተመርጠዋል። ጉባኤው ለሁለተኛ ቀን ነገ እሁድ ቀጥሎ ይውላል። የዶክተር ደሳለኝ ጫኔን የህይወት ታሪክ በቅርቡ ለአንባቢያን እናቀርባለን።
በዛሬው እለት በባህርዳር ከተማ የመመስረቻ ጉባኤውን ያካሄደው የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ዶክተር ደሳለኝ ጫኔን በሊቀመንበርነት መርጧል። አቶ የሱፍ ኢብራሂም ም/ሊቀመንበር አቶ ክርስቲያን ታደለ ፀጋዬ ደግሞ ዋና ፀሃፊ በመሆን ተመርጠዋል። ጉባኤው ለሁለተኛ ቀን ነገ እሁድ ቀጥሎ ይውላል። የዶክተር ደሳለኝ ጫኔን የህይወት ታሪክ በቅርቡ ለአንባቢያን እናቀርባለን።
0 Comments
0 Shares