በሐረር ከተማ በዛሬው ዕለት ወጣቶች ከጸጥታ አስከባሪዎች ጋር ተጋጭተው ዘጠኝ ሰዎች መቁሰላቸውን አንድ የክልሉ ባለሥልጣን እና ነዋሪዎች ተናገሩ። የሐረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ገቢሳ ተስፋዬ የግጭቱን መቀስቀስ አረጋግጠው “እስካሁን አንድ ፖሊስ እና ስምንት የሚሆኑ ሰዎች ቆስለዋል” ሲሉ ተናግረዋል። ምክትል ፕሬዝዳንቱ የሞቱ ሰዎች አለመኖራቸውን፤ የቆሰሉም ሕክምና ማግኘታቸውን ገልጸዋል። ግጭቱ “የተፈጠረው በመሬት ጉዳይ ነው። ወጣቶች [...]
በሐረር ከተማ በዛሬው ዕለት ወጣቶች ከጸጥታ አስከባሪዎች ጋር ተጋጭተው ዘጠኝ ሰዎች መቁሰላቸውን አንድ የክልሉ ባለሥልጣን እና ነዋሪዎች ተናገሩ። የሐረሪ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ምክትል ፕሬዝዳንት አቶ ገቢሳ ተስፋዬ የግጭቱን መቀስቀስ አረጋግጠው “እስካሁን አንድ ፖሊስ እና ስምንት የሚሆኑ ሰዎች ቆስለዋል” ሲሉ ተናግረዋል። ምክትል ፕሬዝዳንቱ የሞቱ ሰዎች አለመኖራቸውን፤ የቆሰሉም ሕክምና ማግኘታቸውን ገልጸዋል። ግጭቱ “የተፈጠረው በመሬት ጉዳይ ነው። ወጣቶች [...]
0 Comments
0 Shares