አዳዲስና የተሻሻሉ ረቂቅ መመርያዎች ሊመከርባቸው ነው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከ15 በላይ አዳዲስ ረቂቆችና ማሻሻያ የተደረገባቸውን መመርያዎች ለመተግበር ዝግጅት እያደረገ ነው፡፡ ባለሥልጣኑ ከጉምሩክና ከታክስ አስተዳደር ጋር ተግባራዊ ያደርጋቸዋል ተብሎ በሚጠበቁት በእነዚህ አዳዲስ መመርያዎችና ማሻሻያዎች ላይ፣ ከንግድ ኅብረተሰቡ ጋር እንደሚመክርባቸው ተገልጿል፡፡ ተግባራዊ ይደረጋሉ ተብለው ከሚጠበቁ መመርያዎች ውስጥ፣ ያልተከፋፈለ ትርፍ ላይ የሚጣል ግብርን ለማስፈጸም የተዘጋጀው ረቂቅ ይገኝበታል፡፡ [...]
አዳዲስና የተሻሻሉ ረቂቅ መመርያዎች ሊመከርባቸው ነው የኢትዮጵያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ከ15 በላይ አዳዲስ ረቂቆችና ማሻሻያ የተደረገባቸውን መመርያዎች ለመተግበር ዝግጅት እያደረገ ነው፡፡ ባለሥልጣኑ ከጉምሩክና ከታክስ አስተዳደር ጋር ተግባራዊ ያደርጋቸዋል ተብሎ በሚጠበቁት በእነዚህ አዳዲስ መመርያዎችና ማሻሻያዎች ላይ፣ ከንግድ ኅብረተሰቡ ጋር እንደሚመክርባቸው ተገልጿል፡፡ ተግባራዊ ይደረጋሉ ተብለው ከሚጠበቁ መመርያዎች ውስጥ፣ ያልተከፋፈለ ትርፍ ላይ የሚጣል ግብርን ለማስፈጸም የተዘጋጀው ረቂቅ ይገኝበታል፡፡ [...]
0 Comments
0 Shares