በኢቲዮ ኤርትራ ጉዳይ ላይ የኢህአዲግ ስራአስፈፃሚ ያስተላለፈው ውሳኔ የሁለቱንም ሀገራት ህዝቦች ወንድማማችነት ወደነበረበት በመመለስ የትግራይን ህዝብ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ህወሃት አስታወቀ :: የትግራይ ክልል መሪ ድርጅት ህወሃት ኢህአዲግ በኢቲዮ ኤርትራ ላይ ግንቦት 28/2010 ያስተላለፈውን ውሳኔ አስመልከቶ መግለጫ ሰጥቷል:: ኢህአዴግ የአልጀርስ ስምምነትና የአትዮ- ኤርትራ የድንበር ኮሚሽን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ በመቀበል ለተግባራዊነቱ እንደሚሰራ አቅጣጫ [...]
በኢቲዮ ኤርትራ ጉዳይ ላይ የኢህአዲግ ስራአስፈፃሚ ያስተላለፈው ውሳኔ የሁለቱንም ሀገራት ህዝቦች ወንድማማችነት ወደነበረበት በመመለስ የትግራይን ህዝብ ማህበራዊ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተጠቃሚነት የሚያረጋግጥ መሆኑን ህወሃት አስታወቀ :: የትግራይ ክልል መሪ ድርጅት ህወሃት ኢህአዲግ በኢቲዮ ኤርትራ ላይ ግንቦት 28/2010 ያስተላለፈውን ውሳኔ አስመልከቶ መግለጫ ሰጥቷል:: ኢህአዴግ የአልጀርስ ስምምነትና የአትዮ- ኤርትራ የድንበር ኮሚሽን ውሳኔ ሙሉ በሙሉ በመቀበል ለተግባራዊነቱ እንደሚሰራ አቅጣጫ [...]
0 Comments
0 Shares