የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የምስረታ ጉባኤውን ዛሬና ነገ በባህር ዳር ያካሂዳል። ዋና ቢሪውን በአዲስ አበባ ይከፍታል የአማራ ህዝብ መብትና ጥቅም መከበርን አላማው አድርጎ የሚታገል የአማራ ፓርቲ ቅዳሜ ሰኔ 02 እና እሁድ 03/2010 በሚደረግ የምስረታ ጉባኤ ይፋ ይደረጋል። ፓርቲው ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ድርጂት ሆኖ ለመንቀሳቀስ የሚያስችለውን የፊርማ ማሰባሰብ እና ተያያዥ መስፈርቶችን አሟልቶ ጉባኤውን ለማድረግ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን [...]
የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) የምስረታ ጉባኤውን ዛሬና ነገ በባህር ዳር ያካሂዳል። ዋና ቢሪውን በአዲስ አበባ ይከፍታል የአማራ ህዝብ መብትና ጥቅም መከበርን አላማው አድርጎ የሚታገል የአማራ ፓርቲ ቅዳሜ ሰኔ 02 እና እሁድ 03/2010 በሚደረግ የምስረታ ጉባኤ ይፋ ይደረጋል። ፓርቲው ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ድርጂት ሆኖ ለመንቀሳቀስ የሚያስችለውን የፊርማ ማሰባሰብ እና ተያያዥ መስፈርቶችን አሟልቶ ጉባኤውን ለማድረግ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን [...]
0 Comments
0 Shares