በመቀሌ አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፊያ 2 ሺህ 38 ግራም የሚመዝን ሜርኩሪ መያዙ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጲያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የትምህርትና የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ኤፍሬም መኮንን ለፋናብሮድካስቲግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ሜርኩሪው በህገወጥ መንገድ በአውሮፕላን ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ሊጓጓዝ ሲል በተደረገ ፍተሻ ነው የተያዘው። በአሁኑ ሰዓት የተያዘው ሜርኩሪ የማዕድን ነዳጅ እና ተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር እንዲረከብ መደረጉንም አስታውቀዋል፡፡ ትክክለኛ [...]
በመቀሌ አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፊያ 2 ሺህ 38 ግራም የሚመዝን ሜርኩሪ መያዙ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጲያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የትምህርትና የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ኤፍሬም መኮንን ለፋናብሮድካስቲግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ሜርኩሪው በህገወጥ መንገድ በአውሮፕላን ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ሊጓጓዝ ሲል በተደረገ ፍተሻ ነው የተያዘው። በአሁኑ ሰዓት የተያዘው ሜርኩሪ የማዕድን ነዳጅ እና ተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር እንዲረከብ መደረጉንም አስታውቀዋል፡፡ ትክክለኛ [...]
KALITIPRESS.COM
2 ሺህ 38 ግራም የሚመዝን ሜርኩሪ በመቀሌ አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፊያ ተያዘ
በመቀሌ አሉላ አባነጋ አውሮፕላን ማረፊያ 2 ሺህ 38 ግራም የሚመዝን ሜርኩሪ መያዙ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጲያ ገቢዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን የትምህርትና የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ኤፍሬም መኮንን ለፋናብሮድካስቲግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት ሜርኩሪው በህገወጥ መንገድ በአውሮፕላን ከመቀሌ ወደ አዲስ አበባ ሊጓጓዝ ሲል በተደረገ ፍተሻ ነው የተያዘው። በአሁኑ ሰዓት የተያዘው ሜርኩሪ የማዕድን ነዳጅ እና ተፈጥሮ ጋዝ ሚኒስቴር እንዲረከብ መደረጉንም አስታውቀዋል፡፡
0 Comments 0 Shares