ሐረር ከተማ በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ትገኛለች። ሁለት ሰዎች ሳሳይገደሉ ይሞቱ እንዳልቀረ ነው የተነገረው ሕገ ወጥ በኢቶችን ለማፍረስ በሚል የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አባላት በከፈቱት ተኩስ 7 ሰዎችን ቆስለዋል። በአሁን ሰአት በሐረር ህይወት ፋና ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ይገኛል። ይሁን እንጂ ሌሎች ምንጮች ሁለት ሰዎች መገደላቸውን ተናግረዋል።
ሐረር ከተማ በከፍተኛ ውጥረት ውስጥ ትገኛለች። ሁለት ሰዎች ሳሳይገደሉ ይሞቱ እንዳልቀረ ነው የተነገረው ሕገ ወጥ በኢቶችን ለማፍረስ በሚል የሐረሪ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን አባላት በከፈቱት ተኩስ 7 ሰዎችን ቆስለዋል። በአሁን ሰአት በሐረር ህይወት ፋና ሆስፒታል ህክምና እየተደረገላቸው ይገኛል። ይሁን እንጂ ሌሎች ምንጮች ሁለት ሰዎች መገደላቸውን ተናግረዋል።
0 Comments
0 Shares