በሳዑዲ አረቢያ በህክምና ስህተት ለ13 ዓመታት ሳይነቃ ሆስፒታል ውስጥ የቆየው ኢትዮጵያዊ ህፃን ሙሐመድ አብዱል አዚዝ አዲስ አበባ ገባ፡፡ ህፃን ሙሐመድ የሁለት ዓመት ህፃን እያለ ለህክምና በሳዑዲ ሆስፒታል ገብቶ እያለ ነው ለረጅም ዓመታት ሳይነቃ እንዲቆይ ያደረገው የህክምና ስህተት የተፈፀመበት፡፡ በመሆኑም የህፃን ሙሐመድን ጉዳይ ለማየት የተሰየመው ኮሚሽን 2.4 ሚሊዮን የሳዑዲ ሪያል የጉዳት ካሳ እንዲከፈል ለተጎጂ ቤተሰብ ፈርዶላቸው […]
The post ታዳጊው መሐመድ አብዱልአዚዝ አዲስ አበባ ገባ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
በሳዑዲ አረቢያ በህክምና ስህተት ለ13 ዓመታት ሳይነቃ ሆስፒታል ውስጥ የቆየው ኢትዮጵያዊ ህፃን ሙሐመድ አብዱል አዚዝ አዲስ አበባ ገባ፡፡ ህፃን ሙሐመድ የሁለት ዓመት ህፃን እያለ ለህክምና በሳዑዲ ሆስፒታል ገብቶ እያለ ነው ለረጅም ዓመታት ሳይነቃ እንዲቆይ ያደረገው የህክምና ስህተት የተፈፀመበት፡፡ በመሆኑም የህፃን ሙሐመድን ጉዳይ ለማየት የተሰየመው ኮሚሽን 2.4 ሚሊዮን የሳዑዲ ሪያል የጉዳት ካሳ እንዲከፈል ለተጎጂ ቤተሰብ ፈርዶላቸው […] The post ታዳጊው መሐመድ አብዱልአዚዝ አዲስ አበባ ገባ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ታዳጊው መሐመድ አብዱልአዚዝ አዲስ አበባ ገባ
ህፃን ሙሐመድ የሁለት ዓመት ህፃን እያለ ለህክምና በሳዑዲ ሆስፒታል ገብቶ እያለ ነው ለረጅም ዓመታት ሳይነቃ እንዲቆይ ያደረገው የህክምና ስህተት የተፈፀመበት ...
0 Comments 0 Shares