አዲስ አበባ፦ የኢትዮጵያ የአገር ውስጥ የቱሪዝም ሀብት ልማት በቂ ትኩረት እንዳልተሰጠውና ዘርፉን በማስፋፋት ረገድ ክፍተቶች መኖራቸውን ባለሙያዎች ገለጹ፡፡ ፋም አቢሲኒያ የትራንስፖርትና ቱሪዝም ፐብሊኬሽን ማህበር ከኢትዮጵያ ቱሪዝም ድርጅት ጋር ‹‹የቱሪዝም ሀብትን በማስተዋወቅ ረገድ የመገናኛ ብዙኃን ሚና›› በሚል መሪ ቃል በአገሪቱ ውስጥ ያለውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ አስመልክቶ ትናንት ባካሄደው አውደ ጥናት፤ ቱሪዝምን በቅንጅት የመሥራት ጉድለቶች እንደሚታዩ ባለሙያዎች ጠቁመዋል፡፡ […]
The post ለአገር ውስጥ ቱሪዝም ልማት የተሰጠው ትኩረት አናሳ መሆኑ ተጠቆመ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
አዲስ አበባ፦ የኢትዮጵያ የአገር ውስጥ የቱሪዝም ሀብት ልማት በቂ ትኩረት እንዳልተሰጠውና ዘርፉን በማስፋፋት ረገድ ክፍተቶች መኖራቸውን ባለሙያዎች ገለጹ፡፡ ፋም አቢሲኒያ የትራንስፖርትና ቱሪዝም ፐብሊኬሽን ማህበር ከኢትዮጵያ ቱሪዝም ድርጅት ጋር ‹‹የቱሪዝም ሀብትን በማስተዋወቅ ረገድ የመገናኛ ብዙኃን ሚና›› በሚል መሪ ቃል በአገሪቱ ውስጥ ያለውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ አስመልክቶ ትናንት ባካሄደው አውደ ጥናት፤ ቱሪዝምን በቅንጅት የመሥራት ጉድለቶች እንደሚታዩ ባለሙያዎች ጠቁመዋል፡፡ […] The post ለአገር ውስጥ ቱሪዝም ልማት የተሰጠው ትኩረት አናሳ መሆኑ ተጠቆመ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ለአገር ውስጥ ቱሪዝም ልማት የተሰጠው ትኩረት አናሳ መሆኑ ተጠቆመ
የኢትዮጵያ የአገር ውስጥ የቱሪዝም ሀብት ልማት በቂ ትኩረት እንዳልተሰጠውና ዘርፉን በማስፋፋት ረገድ ክፍተቶች መኖራቸውን ባለሙያዎች ገለጹ ...
0 Comments 0 Shares