የኢሮብ ብሄረሰብ ተወካዮች ኢህአዴግ የአልጀርስ ስምምነት በተግባር እንዲለወጥ የወሰነውን ውሳኔ በሙሉ ድምፅ ተቃወሙ። የማህበረሰቡ ተወካዮቹ ትናንት ሀሙስ በዓዲግራት ከተማ ተሰብስበው የመከሩ ሲሆን ውሳኔውን በፅኑ ተቃውመው ለዛሬ ዓርብ በኢሮብ ርእሰ መዲና ዶውሃን ከተማ ታላቅ ህዝባዊ የተቃውሞ ሰልፍ ጠርተዋል። ውሳኔው ከተተገበረ የኢሮብ ብሄረሰብ ለሁለት የሚከፍል (ግማሹ ወደ ኤርትራ) በመሆኑ እንቃወመዋለን ብለዋል። በምስሉ ሚታየው የብሄረሰቡ ተወካዮች ዛሬ በዓዲግራት [...]
የኢሮብ ብሄረሰብ ተወካዮች ኢህአዴግ የአልጀርስ ስምምነት በተግባር እንዲለወጥ የወሰነውን ውሳኔ በሙሉ ድምፅ ተቃወሙ። የማህበረሰቡ ተወካዮቹ ትናንት ሀሙስ በዓዲግራት ከተማ ተሰብስበው የመከሩ ሲሆን ውሳኔውን በፅኑ ተቃውመው ለዛሬ ዓርብ በኢሮብ ርእሰ መዲና ዶውሃን ከተማ ታላቅ ህዝባዊ የተቃውሞ ሰልፍ ጠርተዋል። ውሳኔው ከተተገበረ የኢሮብ ብሄረሰብ ለሁለት የሚከፍል (ግማሹ ወደ ኤርትራ) በመሆኑ እንቃወመዋለን ብለዋል። በምስሉ ሚታየው የብሄረሰቡ ተወካዮች ዛሬ በዓዲግራት [...]
0 Comments
0 Shares