በሳውዲ አረቢያ በህክምና ስህተት ለረጅም ዓመታት የአልጋ ቁራኛ ሆኖ የቆየውን መሀመድ አብዱላዚዝ ዛሬ ወደ ሀገሩ ተመለሰ ። ታዳጊው መሐመድ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕለን ማረፊያ ሲደርስ የኢፌዴሪ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር አሚር አማን እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አክሊሉ ኃይለሚካኤል አቀባበል አድርገውለታል ። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በቅርቡ በሳዑዲ ባደረጉት ጉብኝት [...]
በሳውዲ አረቢያ በህክምና ስህተት ለረጅም ዓመታት የአልጋ ቁራኛ ሆኖ የቆየውን መሀመድ አብዱላዚዝ ዛሬ ወደ ሀገሩ ተመለሰ ። ታዳጊው መሐመድ አዲስ አበባ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕለን ማረፊያ ሲደርስ የኢፌዴሪ የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዶክተር አሚር አማን እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር አክሊሉ ኃይለሚካኤል አቀባበል አድርገውለታል ። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ በቅርቡ በሳዑዲ ባደረጉት ጉብኝት [...]
0 Comments
0 Shares