የአማራ ህዝብ መብትና ጥቅም መከበርን አላማው አድርጎ የሚታገል የአማራ ፓርቲ ቅዳሜ ሰኔ 02 እና እሁድ 03/2010 በሚደረግ የምስረታ ጉባኤ ይፋ ይደረጋል። ፓርቲው ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ድርጂት ሆኖ ለመንቀሳቀስ የሚያስችለውን የፊርማ ማሰባሰብ እና ተያያዥ መስፈርቶችን አሟልቶ ጉባኤውን ለማድረግ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ለማወቅ ተችሏል። ፓርቲው ምስረታ ጉባኤውን በባህር ዳር ከተማ የሚያደርግ ሲሆን ከምስረታ በኋላ ማዕከሉን ሸዋ፣ አዲስ አበባ [...]
የአማራ ህዝብ መብትና ጥቅም መከበርን አላማው አድርጎ የሚታገል የአማራ ፓርቲ ቅዳሜ ሰኔ 02 እና እሁድ 03/2010 በሚደረግ የምስረታ ጉባኤ ይፋ ይደረጋል። ፓርቲው ሀገር አቀፍ የፖለቲካ ድርጂት ሆኖ ለመንቀሳቀስ የሚያስችለውን የፊርማ ማሰባሰብ እና ተያያዥ መስፈርቶችን አሟልቶ ጉባኤውን ለማድረግ ዝግጅቱን ማጠናቀቁን ለማወቅ ተችሏል። ፓርቲው ምስረታ ጉባኤውን በባህር ዳር ከተማ የሚያደርግ ሲሆን ከምስረታ በኋላ ማዕከሉን ሸዋ፣ አዲስ አበባ [...]
0 Comments
0 Shares