ፓርቲው መርሃግብሩንና መተዳደሪያ ደንቡን ለትልቅ ሃገራዊ ፓርቲ በሚመጥን መልኩ ሊከልሰው እንዳቀደ ይፋ አድርጓል፡፡ የጉባዔ አባላቱን ቁጥር በእጥፍ ማሳደግና የአመራር ለውጥም እንደሚያደርግ አመልክቷል። የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
ፓርቲው መርሃግብሩንና መተዳደሪያ ደንቡን ለትልቅ ሃገራዊ ፓርቲ በሚመጥን መልኩ ሊከልሰው እንዳቀደ ይፋ አድርጓል፡፡ የጉባዔ አባላቱን ቁጥር በእጥፍ ማሳደግና የአመራር ለውጥም እንደሚያደርግ አመልክቷል። የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
KALITIPRESS.COM
ጠንካራ ሃገራዊ ፓርቲ ለመመሥረት የቀድሞ የአንድነት ለዴሞክራሲያና ለፍትህ ፓርቲ መሪዎችና አባላት እንደተቀላቀሉት ሰማያዊ ፓርቲ አስታወቀ
ፓርቲው መርሃግብሩንና መተዳደሪያ ደንቡን ለትልቅ ሃገራዊ ፓርቲ በሚመጥን መልኩ ሊከልሰው እንዳቀደ ይፋ አድርጓል፡፡ የጉባዔ አባላቱን ቁጥር በእጥፍ ማሳደግና የአመራር ለውጥም እንደሚያደርግ አመልክቷል። የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።
0 Comments 0 Shares