ኃያላን መንግሥታት ጠብ እና ግጭትን ሊጭር ከሚችል እርምጃ እንዲታቀቡ የሩሲያዉ ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን መከሩ። ፑቲን ትናንት ከሐገራቸዉ ዜጎች በስልክ ለቀረቡላቸዉ የተለያዩ ጥያቄዎች በሰጡት መልስ እንዳሉት ኃያልን መንግሥታት ከአደገኛ መርሕ እና ምግባር ካልታቀቡ ዓለምን ከሶስተኛዉ ጦርነት ይከታቷል። ሶስተኛዉ የዓለም ጦርነት ከተጫረ ደግሞ፤ፑቲን እንዳሉት የዘመኑ ሥልጣኔ ፍፃሜ ነዉ። ዩናይትድ ስቴትስ እና የአዉሮጳ ሕብረት አባል ሐገራት በሩሲያ ላይ የጣሉት […]
The post የፑቲን ምክርና ማስጠንቀቂያ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post የፑቲን ምክርና ማስጠንቀቂያ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ኃያላን መንግሥታት ጠብ እና ግጭትን ሊጭር ከሚችል እርምጃ እንዲታቀቡ የሩሲያዉ ፕሬዝደንት ቭላድሚር ፑቲን መከሩ። ፑቲን ትናንት ከሐገራቸዉ ዜጎች በስልክ ለቀረቡላቸዉ የተለያዩ ጥያቄዎች በሰጡት መልስ እንዳሉት ኃያልን መንግሥታት ከአደገኛ መርሕ እና ምግባር ካልታቀቡ ዓለምን ከሶስተኛዉ ጦርነት ይከታቷል። ሶስተኛዉ የዓለም ጦርነት ከተጫረ ደግሞ፤ፑቲን እንዳሉት የዘመኑ ሥልጣኔ ፍፃሜ ነዉ። ዩናይትድ ስቴትስ እና የአዉሮጳ ሕብረት አባል ሐገራት በሩሲያ ላይ የጣሉት […]
The post የፑቲን ምክርና ማስጠንቀቂያ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares