የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ100 አውሮፕላኖች የበረራ አገልግሎት መስጠት በመጀመር በአፍሪካ አቪዬሽን ኢንዱስትሪ አዲስ ታሪክ አስመዘገበ። አየር መንገዱ 100ኛ የሆነውን ቦይንግ 787-900 አውሮፕላን መረከቡን አስመልክቶ የተዘጋጀ ስነ ስነ ስርዓት ትናንት ተካሄዷል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በዚሁ ጊዜ እንዳሉት “አየር መንገዱ የ100 አውሮፕላን ባለቤት መሆኑ ኢትዮጵያንና አፍሪካን በእጅጉ ያኮራ ነው”። በ100 አውሮፕላን አገልግሎት […]
The post አየር መንገዱ በ100 አውሮፕላኖች የበረራ አገልግሎት መስጠት ከአፍሪካ ቀዳሚው ሆኗል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የኢትዮጵያ አየር መንገድ በ100 አውሮፕላኖች የበረራ አገልግሎት መስጠት በመጀመር በአፍሪካ አቪዬሽን ኢንዱስትሪ አዲስ ታሪክ አስመዘገበ። አየር መንገዱ 100ኛ የሆነውን ቦይንግ 787-900 አውሮፕላን መረከቡን አስመልክቶ የተዘጋጀ ስነ ስነ ስርዓት ትናንት ተካሄዷል። የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዋና ስራ አስፈጻሚ አቶ ተወልደ ገብረማርያም በዚሁ ጊዜ እንዳሉት “አየር መንገዱ የ100 አውሮፕላን ባለቤት መሆኑ ኢትዮጵያንና አፍሪካን በእጅጉ ያኮራ ነው”። በ100 አውሮፕላን አገልግሎት […] The post አየር መንገዱ በ100 አውሮፕላኖች የበረራ አገልግሎት መስጠት ከአፍሪካ ቀዳሚው ሆኗል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
አየር መንገዱ በ100 አውሮፕላኖች የበረራ አገልግሎት መስጠት ከአፍሪካ ቀዳሚው ሆኗል
አየር መንገዱ 100ኛ የሆነውን ቦይንግ 787-900 አውሮፕላን መረከቡን አስመልክቶ የተዘጋጀ ስነ ስነ ስርዓት ትናንት ተካሄዷል ...
0 Comments 0 Shares