የፈረንሳይ ሕግ አውጪ ምክር ቤት የተንቀሳቃሽ ስልክን በትምህርት ቤቶች ውስጥ መጠቀመን የሚያግድ ረቂቅ አጸደቀ። መንግሥት አዲሱ ሕግ ተማሪዎች ትኩረታቸውን ትምህርት ላይ እንዲደርጉ ያበረታታል ብሎ ያምናል። በተጨማሪም ረቂቁ “የኢንተርኔት ጉልቤዎችን” (cyber bullying) ተማሪዎች ላይ የሚያደርሱትን ዕለታዊ ጥቃት ያስቀራል ተብሏል። ይህ ብቻ ሳይሆን የልቅ ወሲብ ፊልሞችን በስልኮቻቸው እያጮለቁ የሚመለከቱ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎችንም አደብ ያሲዛል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል። […]
The post ተማሪዎች ሞባይሎቻቸውን ሊነጠቁ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የፈረንሳይ ሕግ አውጪ ምክር ቤት የተንቀሳቃሽ ስልክን በትምህርት ቤቶች ውስጥ መጠቀመን የሚያግድ ረቂቅ አጸደቀ። መንግሥት አዲሱ ሕግ ተማሪዎች ትኩረታቸውን ትምህርት ላይ እንዲደርጉ ያበረታታል ብሎ ያምናል። በተጨማሪም ረቂቁ “የኢንተርኔት ጉልቤዎችን” (cyber bullying) ተማሪዎች ላይ የሚያደርሱትን ዕለታዊ ጥቃት ያስቀራል ተብሏል። ይህ ብቻ ሳይሆን የልቅ ወሲብ ፊልሞችን በስልኮቻቸው እያጮለቁ የሚመለከቱ የአንደኛ ደረጃ ተማሪዎችንም አደብ ያሲዛል ተብሎ ተስፋ ተጥሎበታል። […] The post ተማሪዎች ሞባይሎቻቸውን ሊነጠቁ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ተማሪዎች ሞባይሎቻቸውን ሊነጠቁ ነው
የፈረንሳይ ሕግ አውጪ ምክር ቤት የተንቀሳቃሽ ስልክን በትምህርት ቤቶች ውስጥ መጠቀመን የሚያግድ ረቂቅ አጸደቀ። መንግሥት አዲሱ ሕግ ተማሪዎች ትኩረታቸውን ትምህርት ላይ እንዲደርጉ ያበረታታል ብሎ ያምናል።
0 Comments 0 Shares