የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ሶስተኛ መጽሐፍ ለንባብ በቃ ‘ኢትዮጵያዊነትን የመመለስ ተጋድሎ’ የተሰኘው የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ሶስተኛ ወጥ መጽሐፍ ለንባብ በቃ። መጽሐፉ በአምስት ምዕራፎች የተከፋፈለ ሲሆን ጋዜጠኛው በተለይ ለቃሊቲ ፕረስ እንደገለጸው ዝግጅቱ ከእስር ቤት ጀምሮ ሶስት ዓመታትን እንደወሰደበት አስታውሷል። “በኢትዮጵያዊነት ላይ ስልታዊ የማፍረስ ደባ ለረዥም ጊዜ ሲካሄድ ቢቆይም መንገዶቹ የረቀቁና በተደራጀ መንገድ ስለተከናወኑ የደረስንበት ተጨባጭ ሁኔታ ስላሳሰበኝ [...]
የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ሶስተኛ መጽሐፍ ለንባብ በቃ ‘ኢትዮጵያዊነትን የመመለስ ተጋድሎ’ የተሰኘው የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ሶስተኛ ወጥ መጽሐፍ ለንባብ በቃ። መጽሐፉ በአምስት ምዕራፎች የተከፋፈለ ሲሆን ጋዜጠኛው በተለይ ለቃሊቲ ፕረስ እንደገለጸው ዝግጅቱ ከእስር ቤት ጀምሮ ሶስት ዓመታትን እንደወሰደበት አስታውሷል። “በኢትዮጵያዊነት ላይ ስልታዊ የማፍረስ ደባ ለረዥም ጊዜ ሲካሄድ ቢቆይም መንገዶቹ የረቀቁና በተደራጀ መንገድ ስለተከናወኑ የደረስንበት ተጨባጭ ሁኔታ ስላሳሰበኝ [...]
KALITIPRESS.COM
የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ሶስተኛ መጽሐፍ ለንባብ በቃ
የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ሶስተኛ መጽሐፍ ለንባብ በቃ 'ኢትዮጵያዊነትን የመመለስ ተጋድሎ' የተሰኘው የጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ሶስተኛ ወጥ መጽሐፍ ለንባብ በቃ። መጽሐፉ በአምስት ምዕራፎች የተከፋፈለ ሲሆን ጋዜጠኛው በተለይ ለቃሊቲ ፕረስ እንደገለጸው ዝግጅቱ ከእስር ቤት ጀምሮ ሶስት ዓመታትን እንደወሰደበት አስታውሷል። "በኢትዮጵያዊነት ላይ ስልታዊ የማፍረስ ደባ ለረዥም ጊዜ ሲካሄድ ቢቆይም መንገዶቹ የረቀቁና በተደራጀ መንገድ ስለተከናወኑ የደረስንበት ተጨባጭ ሁኔታ ስላሳ
0 Comments 0 Shares