የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየወሩ የመሬት ሊዝ ጨረታ እንደሚያወጣ ቢደነግግም፣ የበጀት ዓመቱ ሊጠናቀቅ አንድ ወር ያህል ሲቀረው በጉጉት ሲጠበቅ የቆየውን 29ኛውን የሊዝ ጨረታ አወጣ፡፡ 29ኛው የሊዝ ጨረታ ከዚህ ቀደም የተለመደው ልማዳዊ አሠራር እንደማይኖር፣ ይልቁንም አስተዳደሩ ባበለፀገው አዲስ ሶፍትዌር ጥቅም ላይ እንደሚውል ተገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ 29ኛው የሊዝ ጨረታ ሊዘገይ የቻለበትን [...]
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በየወሩ የመሬት ሊዝ ጨረታ እንደሚያወጣ ቢደነግግም፣ የበጀት ዓመቱ ሊጠናቀቅ አንድ ወር ያህል ሲቀረው በጉጉት ሲጠበቅ የቆየውን 29ኛውን የሊዝ ጨረታ አወጣ፡፡ 29ኛው የሊዝ ጨረታ ከዚህ ቀደም የተለመደው ልማዳዊ አሠራር እንደማይኖር፣ ይልቁንም አስተዳደሩ ባበለፀገው አዲስ ሶፍትዌር ጥቅም ላይ እንደሚውል ተገልጿል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ 29ኛው የሊዝ ጨረታ ሊዘገይ የቻለበትን [...]
0 Comments
0 Shares