የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት በትናንትናው እለት በመንግስት ቁጥጥር ስር ያሉ ታላላቅ ድርጅቶችን ወደ ግል ዘርፉ በአክሲዮን ለማስተላለፍ በወሰነው መሰረት የደቡብ አፍሪካው ኩባኒያ ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል። ቮዳ ፎን ከዚህ ቀደም በተለያዩ ጊዜያት ወደ ኢትዮጵያ የቴሌኮም አገልግሎት ለመግባት ፍላጎት እንዳለው ሲገልጽ ቆይቷል። የድርጅቱ ቃል አቀባይ እንደተናገሩት አሁን ኢትዮጵያ የምታቀርበውን ሁኔታዎች በመጠባበቅ ላይ [...]
የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ምክር ቤት በትናንትናው እለት በመንግስት ቁጥጥር ስር ያሉ ታላላቅ ድርጅቶችን ወደ ግል ዘርፉ በአክሲዮን ለማስተላለፍ በወሰነው መሰረት የደቡብ አፍሪካው ኩባኒያ ወደ ኢትዮጵያ ለመግባት ከፍተኛ ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል። ቮዳ ፎን ከዚህ ቀደም በተለያዩ ጊዜያት ወደ ኢትዮጵያ የቴሌኮም አገልግሎት ለመግባት ፍላጎት እንዳለው ሲገልጽ ቆይቷል። የድርጅቱ ቃል አቀባይ እንደተናገሩት አሁን ኢትዮጵያ የምታቀርበውን ሁኔታዎች በመጠባበቅ ላይ [...]
0 Comments
0 Shares