ብዙ የተባለለት የዶናልድ ትራምፕና የኪም በአካል የመገናኘት ነገር ቁርጥ ሆኗል፤ ቀንም ተቆርጦለታል። በሲንጋፖር ሴንቶሳ ደሴት በሰኔ 12 ስለመሆኑም ዋይት ሃውስ እርግጥ ነው ብሏል። ይህ ስብሰባ እውን ከሆነ አንድ የሰሜን ኮሪያ መሪ ከአሜሪካ ተቀማጭ ርዕሰ ብሔር ጋር ሲገናኝ በታሪክ የመጀመርያ ሆኖ ይመዘገባል። ትራምፕ ባለፈው ማክሰኞ ነገሮች በታቀደላቸው መንገድ እየሄዱ ስለመሆኑ በትዊተር ገጻቸው ፍንጭ ሰጥተው ነበር። የዋይት […]
The post ኪምና ትራምፕ በሴንቶሳ ደሴት ይገናኛሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ብዙ የተባለለት የዶናልድ ትራምፕና የኪም በአካል የመገናኘት ነገር ቁርጥ ሆኗል፤ ቀንም ተቆርጦለታል። በሲንጋፖር ሴንቶሳ ደሴት በሰኔ 12 ስለመሆኑም ዋይት ሃውስ እርግጥ ነው ብሏል። ይህ ስብሰባ እውን ከሆነ አንድ የሰሜን ኮሪያ መሪ ከአሜሪካ ተቀማጭ ርዕሰ ብሔር ጋር ሲገናኝ በታሪክ የመጀመርያ ሆኖ ይመዘገባል። ትራምፕ ባለፈው ማክሰኞ ነገሮች በታቀደላቸው መንገድ እየሄዱ ስለመሆኑ በትዊተር ገጻቸው ፍንጭ ሰጥተው ነበር። የዋይት […] The post ኪምና ትራምፕ በሴንቶሳ ደሴት ይገናኛሉ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ኪምና ትራምፕ በሴንቶሳ ደሴት ይገናኛሉ
ብዙ የተባለለት የዶናልድ ትራምፕና የኪም በአካል የመገናኘት ነገር ቁርጥ ሆኗል፤ ቀንም ተቆርጦለታል። በሲንጋፖር ሴንቶሳ ደሴት በሰኔ 12 ስለመሆኑም ዋይት ሃውስ እርግጥ ነው ብሏል። ይህ ስብሰባ እውን ከሆነ አንድ የሰሜን ኮሪያ መሪ ከአሜሪካ ተቀማጭ ርዕሰ ብሔር ጋር ሲገናኝ በታሪክ የመጀመርያ ሆኖ ይመዘገባል።
0 Comments 0 Shares