ከኤርትራ ለመታረቅ ከኢትዮጵያውያን መኳረፍ፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ የባድመ ሰማዕታት ቤተሰቦች፣ የጦርነቱ ሰለባዎች ሳይማከሩ የተወሰነው ዳግም ኤርትራን የተመለከተ ስህተት፤ ይህ ስህተት ከኤርትራ ፌዴሬሽን መፍረስ፣ ከኤርትራ ህዝበ ውሳኔ፣ ከአሰብ ወደብ ማጣት፣ ከአልጀርስ የጓሮ ስምምነት ቀጥሎ የተደረገ ሌላኛው የበደል ምዕራፍ ነው፡፡ ***** ስናፍቅሽ አዲስ በድሬቲዩብ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ተሰብስቦ ነገርን፡፡ ጉልበቱን ነገረን፡፡ ምንም ማድረግ እንደሚችል እንደ ዓለም ህዝብ በዜና አበሰረን፡፡ […]
The post ከኤርትራ ለመታረቅ ከኢትዮጵያውያን መኳረፍ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ከኤርትራ ለመታረቅ ከኢትዮጵያውያን መኳረፍ፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ፣ የባድመ ሰማዕታት ቤተሰቦች፣ የጦርነቱ ሰለባዎች ሳይማከሩ የተወሰነው ዳግም ኤርትራን የተመለከተ ስህተት፤ ይህ ስህተት ከኤርትራ ፌዴሬሽን መፍረስ፣ ከኤርትራ ህዝበ ውሳኔ፣ ከአሰብ ወደብ ማጣት፣ ከአልጀርስ የጓሮ ስምምነት ቀጥሎ የተደረገ ሌላኛው የበደል ምዕራፍ ነው፡፡ ***** ስናፍቅሽ አዲስ በድሬቲዩብ የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ተሰብስቦ ነገርን፡፡ ጉልበቱን ነገረን፡፡ ምንም ማድረግ እንደሚችል እንደ ዓለም ህዝብ በዜና አበሰረን፡፡ […] The post ከኤርትራ ለመታረቅ ከኢትዮጵያውያን መኳረፍ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ከኤርትራ ለመታረቅ ከኢትዮጵያውያን መኳረፍ
የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ተሰብስቦ ነገርን፡፡ ጉልበቱን ነገረን፡፡ ምንም ማድረግ እንደሚችል እንደ ዓለም ህዝብ በዜና አበሰረን ... በመግለጫ ዕጣ ፈንታችን ላይ ያለውን አቅም አሳየን ...
0 Comments 0 Shares