የግብጹ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስማዔል ሸሪፍ ፕሬዚዳንት አብድል ፈታ ኤልሲሲ ቃለ መሃላ ከፈጸሙ በኃላ ስልጣን መልቀቃቸውን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኀን ዘገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስማዔል ለፕሬዚዳንት ኤልሲሲ መልቀቂ ደብዳቤ ማሰገባታቸውም ተነግሯል፡፡ የፕሬዚዳንቱ ቃልአቀባይ ባሳም ረዲ ስለሁኔታው ማረጋገጫ መስጠታቸውም ተግለጿል፡፡ ቀድሞ የነዳጅና የማዕድን ሚኒስትር የነበሩት የ62 ዓመቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከ2015 ጀምሮ ስልጣን ላይ እንደነበሩ ይታወሳል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ 2017 ላይ […]
The post የግብጽ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የግብጹ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስማዔል ሸሪፍ ፕሬዚዳንት አብድል ፈታ ኤልሲሲ ቃለ መሃላ ከፈጸሙ በኃላ ስልጣን መልቀቃቸውን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኀን ዘገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስማዔል ለፕሬዚዳንት ኤልሲሲ መልቀቂ ደብዳቤ ማሰገባታቸውም ተነግሯል፡፡ የፕሬዚዳንቱ ቃልአቀባይ ባሳም ረዲ ስለሁኔታው ማረጋገጫ መስጠታቸውም ተግለጿል፡፡ ቀድሞ የነዳጅና የማዕድን ሚኒስትር የነበሩት የ62 ዓመቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ከ2015 ጀምሮ ስልጣን ላይ እንደነበሩ ይታወሳል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ 2017 ላይ […] The post የግብጽ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
የግብጽ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ
የግብጹ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስማዔል ሸሪፍ ፕሬዚዳንት አብድል ፈታ ኤልሲሲ ቃለ መሃላ ከፈጸሙ በኃላ ስልጣን መልቀቃቸውን የሀገሪቱ መገናኛ ብዙኀን ዘገቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢስማዔል ለፕሬዚዳንት ኤልሲሲ መልቀቂ ደብዳቤ ማሰገባታቸውም ተነግሯል፡፡
0 Comments 0 Shares