የደደቢት አሰልጣኝ ንጉሴ ደስታ ትላንት ለሊት (ግንቦት 27) ባጋጠመው ድንገተኛ አደጋ ከዚህ አለም በሞት ተለየ። ትናንት ሆዴን አሞኛል ብሎ ወደ ሆስፒታል ሄዶ፤ መርፌ ተወግቶ ሲመለስ ቤት ማረፉን ቤተሰቦቹ ተናግረዋል፡፡ ንጉሴ ደስታ በ2005ዓ.ም ከ ደደቢት ገር የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ማንሳቱ ይታወቃል። ድርጅታችን በአሰልጣኙ ድንገተኛ ህልፈት ሀዘኑን እየገለፀ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ለደደቢት ስፖርት ክለብ አባላት እና የስፖርት [...]
የደደቢት አሰልጣኝ ንጉሴ ደስታ ትላንት ለሊት (ግንቦት 27) ባጋጠመው ድንገተኛ አደጋ ከዚህ አለም በሞት ተለየ። ትናንት ሆዴን አሞኛል ብሎ ወደ ሆስፒታል ሄዶ፤ መርፌ ተወግቶ ሲመለስ ቤት ማረፉን ቤተሰቦቹ ተናግረዋል፡፡ ንጉሴ ደስታ በ2005ዓ.ም ከ ደደቢት ገር የፕሪሚየር ሊጉን ዋንጫ ማንሳቱ ይታወቃል። ድርጅታችን በአሰልጣኙ ድንገተኛ ህልፈት ሀዘኑን እየገለፀ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው፣ ለደደቢት ስፖርት ክለብ አባላት እና የስፖርት [...]
0 Comments
0 Shares