የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በካሄደው 29ኛው መደበኛ ስብሰባው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለማንሳት በሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበውን ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ አፀደቀ። ምክር ቤቱ ህገ መንግስቱን እና ህገ መንግስታዊ ስረዓቱን ለመከላከል የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመቀበልና ለማፅደቅ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1083/2010 ለመሻር የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ በ8 ድመጸ ታቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባሳለፍነው ቅዳሜ [...]
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በካሄደው 29ኛው መደበኛ ስብሰባው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለማንሳት በሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበውን ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ አፀደቀ። ምክር ቤቱ ህገ መንግስቱን እና ህገ መንግስታዊ ስረዓቱን ለመከላከል የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመቀበልና ለማፅደቅ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1083/2010 ለመሻር የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ በ8 ድመጸ ታቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባሳለፍነው ቅዳሜ [...]
KALITIPRESS.COM
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን አነሳ
የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በካሄደው 29ኛው መደበኛ ስብሰባው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለማንሳት በሚኒስትሮች ምክር ቤት የቀረበውን ረቂቅ የውሳኔ ሃሳብ አፀደቀ። ምክር ቤቱ ህገ መንግስቱን እና ህገ መንግስታዊ ስረዓቱን ለመከላከል የወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለመቀበልና ለማፅደቅ የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1083/2010 ለመሻር የቀረበውን ረቂቅ አዋጅ መርምሮ በ8 ድመጸ ታቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቋል። የሚኒስትሮች ምክር ቤት ባሳለፍነው ቅዳሜ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ
0 Comments 0 Shares