የሚንስትሮች ምክርቤት የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ እንዲሁም የህዝቡን ፖለቲካዊ፤ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ለማስጠበቅ ምህረት ለመስጠት የሚያስችል ሁኔታ መፍጠር አስፈላጊ መሆኑን ወስኗል። በመሆኑም ምክር ቤቱ ሞህረት ለመስጠት የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ በፓርላማው ይጸድቅ እንዲመራ አድርጓል፡፡ ይህ አዋጅ በተለይ በውጭ ሀገራት የሚገኙና በኢትዮጵያ የፍትህ ስርአት የሚፈለጉ ግለሰቦችን፣ ሀገርን ይጎዳሉ ተብለው ከተለዩ ወንጀሎች ውጪ ያሉትን በሙሉ_ነጻ ያደርጋል ተብሎ [...]
የሚንስትሮች ምክርቤት የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ እንዲሁም የህዝቡን ፖለቲካዊ፤ ማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ጥቅም ለማስጠበቅ ምህረት ለመስጠት የሚያስችል ሁኔታ መፍጠር አስፈላጊ መሆኑን ወስኗል። በመሆኑም ምክር ቤቱ ሞህረት ለመስጠት የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ በፓርላማው ይጸድቅ እንዲመራ አድርጓል፡፡ ይህ አዋጅ በተለይ በውጭ ሀገራት የሚገኙና በኢትዮጵያ የፍትህ ስርአት የሚፈለጉ ግለሰቦችን፣ ሀገርን ይጎዳሉ ተብለው ከተለዩ ወንጀሎች ውጪ ያሉትን በሙሉ_ነጻ ያደርጋል ተብሎ [...]
0 Comments
0 Shares