በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ም/ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ፤ ከሰሞኑ ከኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ጋር ያደረጉት ቃለ- ምልልስ እሰጥ አገባ ቀስቅሷል፡፡ በኦሮምኛ ከተደረገው ቃለ-ምልልስ የተወሰደ ነው ያሉትን ንግግር ወደ አማርኛ በመመለስ የተከራከሩ ወገኖች አቶ በቀለ እሳቸው ከወከሉት ህዝብ ውጪ ያለውን አካል ‹‹ባዕዳን›› በማለት ጠርተዋል፣ ‹መቀመጫቸውን በውጭ ሀገራት ያደረጉ የፖለቲካ ቡድን አባላት ከእስር በመለቀቃቸው መከፋታቸውን [...]
በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ ም/ሊቀመንበር አቶ በቀለ ገርባ ፤ ከሰሞኑ ከኦሮሚያ ሚዲያ ኔትወርክ ጋር ያደረጉት ቃለ- ምልልስ እሰጥ አገባ ቀስቅሷል፡፡ በኦሮምኛ ከተደረገው ቃለ-ምልልስ የተወሰደ ነው ያሉትን ንግግር ወደ አማርኛ በመመለስ የተከራከሩ ወገኖች አቶ በቀለ እሳቸው ከወከሉት ህዝብ ውጪ ያለውን አካል ‹‹ባዕዳን›› በማለት ጠርተዋል፣ ‹መቀመጫቸውን በውጭ ሀገራት ያደረጉ የፖለቲካ ቡድን አባላት ከእስር በመለቀቃቸው መከፋታቸውን [...]
0 Comments
0 Shares