የዮርዳኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃኒ ሙልኪ በሀገሪቷ የተከሰተውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ ስልጣን ለቀቁ፡፡ ህዝባዊ ተቋውሞው የተከሰተው ግብር በመጨመሩ ምክንያትና ሀገሪቷ በወሰደችው የወጪ ቅነሳ ምክንያት ነው ተብሏል፡፡ ተቋዋሚዎቹ በዋና ከተማዋ አማንና በተለያዩ ከተሞች ለአራት ቀናት የቆየ ተቃውሞ አድርገዋል፡፡ በዚህም የጠቅላይ ሚኒስትሩን ስልጣን መልቀቅ ሲጠይቁ ነበር የሰነበቱት፡፡ በዓለም ባንክ ጠቋሚነት ተግባራዊ የተደረገው አዲስ የግብር አዋጅ በመካከለኛና ዝቅተኛ ገቢ […]
The post የዮርዳኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post የዮርዳኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የዮርዳኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ሃኒ ሙልኪ በሀገሪቷ የተከሰተውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ ስልጣን ለቀቁ፡፡ ህዝባዊ ተቋውሞው የተከሰተው ግብር በመጨመሩ ምክንያትና ሀገሪቷ በወሰደችው የወጪ ቅነሳ ምክንያት ነው ተብሏል፡፡ ተቋዋሚዎቹ በዋና ከተማዋ አማንና በተለያዩ ከተሞች ለአራት ቀናት የቆየ ተቃውሞ አድርገዋል፡፡ በዚህም የጠቅላይ ሚኒስትሩን ስልጣን መልቀቅ ሲጠይቁ ነበር የሰነበቱት፡፡ በዓለም ባንክ ጠቋሚነት ተግባራዊ የተደረገው አዲስ የግብር አዋጅ በመካከለኛና ዝቅተኛ ገቢ […]
The post የዮርዳኖስ ጠቅላይ ሚኒስትር ስልጣን ለቀቁ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares