ከቡልጋሪያ ወደ ሰርቢያ ድንበር አቋርጣ የገባችው ክበድ ላም የሞት ውሳኔ ተላለፈባት ተብሏል። ኮፒሎቭጺ በተባለችው የቡልጋሪያ መንደር ተኩላዎች የከብቶችን መንጋ ካስበረገጉ በኋላ ይህችው ላም ከመንጋዎቹ ተለይታ ቦሲለግራድ ወደ ተባለችው የሰርቢያ መንደር መግባቷም ነው የተገለጸው። ከሚቀጥሉት 3 ሳምንታት በኋላ እንደምትወልድ እየተነገረላት ያለችው ይህችው ላም ከአካባቢው ከተሰወረች በኋላ ባለቤቶቿ በጥብቅ ሲያፈላልጓት የቆዩ መሆኑም ታውቋል። ላሟ ቦሲለግራድ በተባለችው የሰርቢያ […]
The post ስደተኛዋ ላም የሞት ውሳኔ ተላለፈባት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post ስደተኛዋ ላም የሞት ውሳኔ ተላለፈባት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ከቡልጋሪያ ወደ ሰርቢያ ድንበር አቋርጣ የገባችው ክበድ ላም የሞት ውሳኔ ተላለፈባት ተብሏል። ኮፒሎቭጺ በተባለችው የቡልጋሪያ መንደር ተኩላዎች የከብቶችን መንጋ ካስበረገጉ በኋላ ይህችው ላም ከመንጋዎቹ ተለይታ ቦሲለግራድ ወደ ተባለችው የሰርቢያ መንደር መግባቷም ነው የተገለጸው። ከሚቀጥሉት 3 ሳምንታት በኋላ እንደምትወልድ እየተነገረላት ያለችው ይህችው ላም ከአካባቢው ከተሰወረች በኋላ ባለቤቶቿ በጥብቅ ሲያፈላልጓት የቆዩ መሆኑም ታውቋል። ላሟ ቦሲለግራድ በተባለችው የሰርቢያ […]
The post ስደተኛዋ ላም የሞት ውሳኔ ተላለፈባት appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares