በአርባምንጭ አባያ ሐይቅ ትናንት ሰዎችን በማጥመቅ ላይ የነበረ ግለሰብ በአዞ ተበልቶ ሕይወቱን አጣ። የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ ሀላፊ አቶ ሽመልስ ዘነበ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ተከታዮቹ ፓስተር እያሉ የሚጠሩት የ45 አመቱ ጎልማሳ ትናንት ከቀኑ 10 ሰዓት ገደማ በአባያ ሐይቅ ውስጥ ገብቶ ሰዎችን በማጥመቅ ላይ ሳለ ነው በአዞ ተበልቶ ሕይወቱን ያጣው ብለዋል።
በአርባምንጭ አባያ ሐይቅ ትናንት ሰዎችን በማጥመቅ ላይ የነበረ ግለሰብ በአዞ ተበልቶ ሕይወቱን አጣ። የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ ሀላፊ አቶ ሽመልስ ዘነበ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ተከታዮቹ ፓስተር እያሉ የሚጠሩት የ45 አመቱ ጎልማሳ ትናንት ከቀኑ 10 ሰዓት ገደማ በአባያ ሐይቅ ውስጥ ገብቶ ሰዎችን በማጥመቅ ላይ ሳለ ነው በአዞ ተበልቶ ሕይወቱን ያጣው ብለዋል።
KALITIPRESS.COM
በአርባ ምንጭ አባያ ሐይቅ ትናንት ሰዎችን በማጥመቅ ላይ የነበረ ግለሰብ በአዞ ተበላ
በአርባምንጭ አባያ ሐይቅ ትናንት ሰዎችን በማጥመቅ ላይ የነበረ ግለሰብ በአዞ ተበልቶ ሕይወቱን አጣ። የነጭ ሳር ብሔራዊ ፓርክ ሀላፊ አቶ ሽመልስ ዘነበ ለጋዜጠኞች እንደተናገሩት ተከታዮቹ ፓስተር እያሉ የሚጠሩት የ45 አመቱ ጎልማሳ ትናንት ከቀኑ 10 ሰዓት ገደማ በአባያ ሐይቅ ውስጥ ገብቶ ሰዎችን በማጥመቅ ላይ ሳለ ነው በአዞ ተበልቶ ሕይወቱን ያጣው ብለዋል።
0 Comments 0 Shares