የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ነገ ግንቦት 28 መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል። ሥራ አስፈጸሚው በዚሁ ስብሰባው የተለያዩ ስራ አፈጻጸሞችን የሚገመግም ሲሆን ልዩ ልዩ ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። ኢህአዴግ ዶ/ር አብይ አህመድን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ ከመረጠ በኋላ በሥራ አስፈጻሚ ደረጃ መደበኛ ስብሰባውን ሲያካሂድ የአሁኑ የመጀመሪያው ነው።
የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ዴሞክራሲያዊ ግንባር (ኢህአዴግ) ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ነገ ግንቦት 28 መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል። ሥራ አስፈጸሚው በዚሁ ስብሰባው የተለያዩ ስራ አፈጻጸሞችን የሚገመግም ሲሆን ልዩ ልዩ ውሳኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ ይጠበቃል። ኢህአዴግ ዶ/ር አብይ አህመድን የድርጅቱ ሊቀመንበር አድርጎ ከመረጠ በኋላ በሥራ አስፈጻሚ ደረጃ መደበኛ ስብሰባውን ሲያካሂድ የአሁኑ የመጀመሪያው ነው።
0 Comments
0 Shares