ከማሳው ከፍ ያለች ማሽላ . . . .|  ያሬድ ነጋሽ በድሬቲዩብ በሀገራችን ደንብ መሰረት ከሌላው ተለይቶ ቀድሞ ይጓዝ ያለን ፣ ለውጥ ያነገበን ፣ ህልም የተለመን ፣ተስፋ የሰነቀን ሰው የትም ሳይደርስ በከንቱ እንደሚቀር በስነ ቃል ስንነግረው “ከማሳው ከፍ ያለች ማሽላ አንድም ለወፍ አልያ ለወንጭፍ ” እንለዋለን፡፡ በዚህም ሳቢያ የጋራ ድንበር ከሆኑ መስሮች በየትኛውም መልኩ ተሻግሮ መገኘት ከጥቅሙ […]
The post ከማሳው ከፍ ያለች ማሽላ . . . . appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ከማሳው ከፍ ያለች ማሽላ . . . .|  ያሬድ ነጋሽ በድሬቲዩብ በሀገራችን ደንብ መሰረት ከሌላው ተለይቶ ቀድሞ ይጓዝ ያለን ፣ ለውጥ ያነገበን ፣ ህልም የተለመን ፣ተስፋ የሰነቀን ሰው የትም ሳይደርስ በከንቱ እንደሚቀር በስነ ቃል ስንነግረው “ከማሳው ከፍ ያለች ማሽላ አንድም ለወፍ አልያ ለወንጭፍ ” እንለዋለን፡፡ በዚህም ሳቢያ የጋራ ድንበር ከሆኑ መስሮች በየትኛውም መልኩ ተሻግሮ መገኘት ከጥቅሙ […] The post ከማሳው ከፍ ያለች ማሽላ . . . . appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ከማሳው ከፍ ያለች ማሽላ . . . .
በሀገር አስተዳደሩ ረገድ እንብዛም ጎልቶ ባልታየ መልኩ ሚዛን የሚደፋ መልካም ሀሳብ ይዘው ፣ ብሩህ ተስፋ ሰንቀውና ለዚህም ማለፊያ የሚሆናቸውን ቦይ እየጠረጉ መጎዝ የጀመሩ አዳዲስ የሀገር መሪዎችን በሀገራችን ማየት በጀመርንበት በአሁኑ ሰአት ከአንዳንዶች ...
0 Comments 0 Shares