የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሳውዲ ውስጥ ለረጅም ዓመታት የአልጋ ቁራኛ ሆኖ የቆየውን መሀመድ አብዱላዚዝ ወደ አገሩ ለመመለስ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም ሀኪሞችንና ነርሶችን የያዘ ቡድን ወደ ሳውዲ ተልኳል። የህክምና ቡድኑ ታዳጊውን አይቶታል፤ ለመመለስ የሚያስችል ምርመራም አድርጓል፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የጽኑ ህሙማን ማሳረፊያ ይቆያል፡፡ የቤት ውስጥ እንክብካቤ የሚያገኝበት ሁኔታም ይመቻቻል፡፡ የታዳጊው ወላጆች […]
The post ሃመድ አብዱላዚዝን ወደ ሀገሩ ለመመለስ የሃኪሞች ቡድን ወደ ሳውዲ ተላከ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እና የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሳውዲ ውስጥ ለረጅም ዓመታት የአልጋ ቁራኛ ሆኖ የቆየውን መሀመድ አብዱላዚዝ ወደ አገሩ ለመመለስ ጥረት በማድረግ ላይ ይገኛሉ፡፡ በመሆኑም ሀኪሞችንና ነርሶችን የያዘ ቡድን ወደ ሳውዲ ተልኳል። የህክምና ቡድኑ ታዳጊውን አይቶታል፤ ለመመለስ የሚያስችል ምርመራም አድርጓል፡፡ በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል የጽኑ ህሙማን ማሳረፊያ ይቆያል፡፡ የቤት ውስጥ እንክብካቤ የሚያገኝበት ሁኔታም ይመቻቻል፡፡ የታዳጊው ወላጆች […] The post ሃመድ አብዱላዚዝን ወደ ሀገሩ ለመመለስ የሃኪሞች ቡድን ወደ ሳውዲ ተላከ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
NEWS.ET
ሃመድ አብዱላዚዝን ወደ ሀገሩ ለመመለስ የሃኪሞች ቡድን ወደ ሳውዲ ተላከ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ ሳውዲ አረቢያ በሄዱ ጊዜ ታዳጊውን ጎብኝተው ድጋፍ እንደሚደረግለት ቃል መግባታቸው ይታወሳል ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃለአቀባይ ጽ/ ቤት የተገኘ ዜና ያስረዳል ....
0 Comments 0 Shares