የፊሊፒንሱ ርዕሰ ብሐር ሮድሪጎ ዱቴርቴ ሰሞኑን ወደ ደቡብ ኮሪያ አቅንተው ነበር። በዚያ ለተሰበሰቡ የአገራቸው ሴቶች ንግግር እያደረጉ ሳለ ከተሰብሳቢዎቹ አንዲት ኮረዳን ወደ መድረክ ጠርተው ከንፈራቸው ላይ እንድትስማቸው ወትውተዋታል።
የፊሊፒንሱ ርዕሰ ብሐር ሮድሪጎ ዱቴርቴ ሰሞኑን ወደ ደቡብ ኮሪያ አቅንተው ነበር። በዚያ ለተሰበሰቡ የአገራቸው ሴቶች ንግግር እያደረጉ ሳለ ከተሰብሳቢዎቹ አንዲት ኮረዳን ወደ መድረክ ጠርተው ከንፈራቸው ላይ እንድትስማቸው ወትውተዋታል።
0 Comments
0 Shares