በተለያዩ ጥፋቶቸ ተከሰው የተፈረደባቸውና ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ የነበሩ 118 ኢትዮጵያውያን ከተባበሩት አረብ ኤምሬት ሃገራት ወደ አገራቸው ተፈተው ይመለሳሉ፡፡ኢትዮጵያውያኑ የሚፈቱት የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በቅርቡ በተባበሩት አረብ ኤምረቶች ጉብኝት ባደረጉ ጊዜ ለአገሪቱ መንግስት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት ነው ፡፡ [...]
በተለያዩ ጥፋቶቸ ተከሰው የተፈረደባቸውና ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ የነበሩ 118 ኢትዮጵያውያን ከተባበሩት አረብ ኤምሬት ሃገራት ወደ አገራቸው ተፈተው ይመለሳሉ፡፡ኢትዮጵያውያኑ የሚፈቱት የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በቅርቡ በተባበሩት አረብ ኤምረቶች ጉብኝት ባደረጉ ጊዜ ለአገሪቱ መንግስት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት ነው ፡፡ [...]
0 Comments
0 Shares