በተለያዩ ጥፋቶቸ ተከሰው የተፈረደባቸውና ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ የነበሩ 118 ኢትዮጵያውያን ከተባበሩት አረብ ኤምሬት ሃገራት ወደ አገራቸው ተፈተው ይመለሳሉ፡፡ኢትዮጵያውያኑ የሚፈቱት የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በቅርቡ በተባበሩት አረብ ኤምረቶች ጉብኝት ባደረጉ ጊዜ ለአገሪቱ መንግስት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት ነው ፡፡                                [...]
በተለያዩ ጥፋቶቸ ተከሰው የተፈረደባቸውና ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ የነበሩ 118 ኢትዮጵያውያን ከተባበሩት አረብ ኤምሬት ሃገራት ወደ አገራቸው ተፈተው ይመለሳሉ፡፡ኢትዮጵያውያኑ የሚፈቱት የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በቅርቡ በተባበሩት አረብ ኤምረቶች ጉብኝት ባደረጉ ጊዜ ለአገሪቱ መንግስት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት ነው ፡፡                                [...]
KALITIPRESS.COM
ኢትዮጵያውያን ከተባበሩት አረብ ኢምሬት ሃገራት ሊፈቱ ነው
በተለያዩ ጥፋቶቸ ተከሰው የተፈረደባቸውና ጉዳያቸው በፍርድ ቤት ሲታይ የነበሩ 118 ኢትዮጵያውያን ከተባበሩት አረብ ኤምሬት ሃገራት ወደ አገራቸው ተፈተው ይመለሳሉ፡፡ኢትዮጵያውያኑ የሚፈቱት የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በቅርቡ በተባበሩት አረብ ኤምረቶች ጉብኝት ባደረጉ ጊዜ ለአገሪቱ መንግስት ባቀረቡት ጥያቄ መሠረት ነው ፡፡                                                                                   
0 Comments 0 Shares