ለበርካታ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች እስር ምክንያት የሆነው የፀረ ሽብር አዋጅ እንደሚሻሻል መንግስት ያስታወቀ ሲሆን ተቃዋሚዎች ስድስት አንቀፆች ከአዋጁ ላይ ሙሉ ለሙሉ እንዲሠረዙ ጠይቀዋል፡፡ የፀረ ሽብር አዋጁ ማሻሻያ በህግ ባለሙያዎች እየተሠራ መሆኑን የገለፀው መንግስት፤ ሊካተቱ የሚችሉ አዳዲስ አንቀፆችም ይኖራሉ ተብሏል። ተቃዋሚ ፓርቲዎችም አምስት አንቀፆች እንዲጨመሩ፣ ስድስት ነባር አንቀፆች እንዲሠረዙና አራት አንቀፆች ማሻሻያ እንዲደረግባቸው የጠየቁ ሲሆን ኢህአዴግም በአብዛኛው [...]
ለበርካታ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች እስር ምክንያት የሆነው የፀረ ሽብር አዋጅ እንደሚሻሻል መንግስት ያስታወቀ ሲሆን ተቃዋሚዎች ስድስት አንቀፆች ከአዋጁ ላይ ሙሉ ለሙሉ እንዲሠረዙ ጠይቀዋል፡፡ የፀረ ሽብር አዋጁ ማሻሻያ በህግ ባለሙያዎች እየተሠራ መሆኑን የገለፀው መንግስት፤ ሊካተቱ የሚችሉ አዳዲስ አንቀፆችም ይኖራሉ ተብሏል። ተቃዋሚ ፓርቲዎችም አምስት አንቀፆች እንዲጨመሩ፣ ስድስት ነባር አንቀፆች እንዲሠረዙና አራት አንቀፆች ማሻሻያ እንዲደረግባቸው የጠየቁ ሲሆን ኢህአዴግም በአብዛኛው [...]
KALITIPRESS.COM
ተቃዋሚዎች የሽብር ህጉ ስድስት አንቀፆች እንዲሠረዙ ጠይቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የመድረክ አመራሮችን ሊያነጋግሩ ነው
ለበርካታ ፖለቲከኞችና ጋዜጠኞች እስር ምክንያት የሆነው የፀረ ሽብር አዋጅ እንደሚሻሻል መንግስት ያስታወቀ ሲሆን ተቃዋሚዎች ስድስት አንቀፆች ከአዋጁ ላይ ሙሉ ለሙሉ እንዲሠረዙ ጠይቀዋል፡፡ የፀረ ሽብር አዋጁ ማሻሻያ በህግ ባለሙያዎች እየተሠራ መሆኑን የገለፀው መንግስት፤ ሊካተቱ የሚችሉ አዳዲስ አንቀፆችም ይኖራሉ ተብሏል። ተቃዋሚ ፓርቲዎችም አምስት አንቀፆች እንዲጨመሩ፣ ስድስት ነባር አንቀፆች እንዲሠረዙና አራት አንቀፆች ማሻሻያ እንዲደረግባቸው የጠየቁ ሲሆን ኢህአዴግ
0 Comments 0 Shares