ኢትዮጵያ በትናንትናው ዕለት ከራስ ገዟ ሶማሊላንድ ጋር የወደብና ባሕር ጠረፍ ለማግኘት የመግባባቢያ ሰነድ ተፈራርማለች። የሶማሊላንድ ፕሬዝደንት ትናንት አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ ሥነ ሥርዓት 20 ኪሎ ሜትር የባሕር ጠረፍ ለኢትዮጵያ ለመፍቀድ የመግባቢያ ሰነድ ፈርመዋል። በምላሹ ኢትዮጵያ ለራስ ገዟ ሶማሊላንድ የአገርነት ዕውቅና እንዲሁም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ድርሻ ለመስጠት መስማማቷ ተገልጿል።
ኢትዮጵያ በትናንትናው ዕለት ከራስ ገዟ ሶማሊላንድ ጋር የወደብና ባሕር ጠረፍ ለማግኘት የመግባባቢያ ሰነድ ተፈራርማለች። የሶማሊላንድ ፕሬዝደንት ትናንት አዲስ አበባ ውስጥ በተካሄደ ሥነ ሥርዓት 20 ኪሎ ሜትር የባሕር ጠረፍ ለኢትዮጵያ ለመፍቀድ የመግባቢያ ሰነድ ፈርመዋል። በምላሹ ኢትዮጵያ ለራስ ገዟ ሶማሊላንድ የአገርነት ዕውቅና እንዲሁም ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ ድርሻ ለመስጠት መስማማቷ ተገልጿል።
0 Comments
0 Shares