ራስ ገዟ ሱማሊላንድ እንደ ሀገር የሚያስቆጥራትን “ዓለማቀፋዊ ዕውቅና” ከኢትዮጵያ ለማግኘት ከስምምነት ላይ መድረሷን በመግለጽ ያወጣችውን መግለጫ የኢትዮጵያ መንግሥት እንደሚቀበለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ አስታወቁ።
ራስ ገዟ ሱማሊላንድ እንደ ሀገር የሚያስቆጥራትን “ዓለማቀፋዊ ዕውቅና” ከኢትዮጵያ ለማግኘት ከስምምነት ላይ መድረሷን በመግለጽ ያወጣችውን መግለጫ የኢትዮጵያ መንግሥት እንደሚቀበለው የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዲኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ አስታወቁ።
0 Comments
0 Shares