ኢትዮጵያ እና ራስ ገዟ ሶማሊላንድ ለኢትዮጵያ የባሕር ጠረፍ ያስገኛል የተባለ የመግባቢያ ሠነድ መፈራረማቸውን ተከትሎ የአውሮፓ ኅብረት የሶማሊያን ሉዓላዊነት ማክብር አስፈላጊ ነው አለ።
ኢትዮጵያ እና ራስ ገዟ ሶማሊላንድ ለኢትዮጵያ የባሕር ጠረፍ ያስገኛል የተባለ የመግባቢያ ሠነድ መፈራረማቸውን ተከትሎ የአውሮፓ ኅብረት የሶማሊያን ሉዓላዊነት ማክብር አስፈላጊ ነው አለ።
0 Comments
0 Shares