የለንደን ከተማ ፖሊስ ትናንት ቅዳሜ ታኅሣሥ 20/2016 ዓ.ም. በደቡባዊ የከተማዋ ክፍል በተከሰተ ሁከት ላይ የተሳተፉ 8 ኤርትራውያንን ማሰሩን አስታወቀ። ፖሊስ ጨምሮ እንደገለጸው በትናንቱ ሁከት አራት አባላቱ ጉዳት እንደደረሰባቸው እና በንብረት ላይም ውድመት አጋጥሟል።
የለንደን ከተማ ፖሊስ ትናንት ቅዳሜ ታኅሣሥ 20/2016 ዓ.ም. በደቡባዊ የከተማዋ ክፍል በተከሰተ ሁከት ላይ የተሳተፉ 8 ኤርትራውያንን ማሰሩን አስታወቀ። ፖሊስ ጨምሮ እንደገለጸው በትናንቱ ሁከት አራት አባላቱ ጉዳት እንደደረሰባቸው እና በንብረት ላይም ውድመት አጋጥሟል።
0 Comments
0 Shares