የካህሊል አማልክት ፣ የመሻገር ሲቃ ፣ ሠለስቱ ጣዖታት ፣ በፍም እሳት ማቃመስ የሚሉ እና ሌሎችንም የሥነ ጽሑፍ ስራዎች ለአንባቢ ያበረከተ ነው። በተለየዓዩ ጋዜጦች ሂሳዊ ጽሁፎችንም ይጽፋል። ጽሑፍ ደራሲ፣ ተርጓሚ እና ሃያሲ ያዕቆብ ብርሀኑ ከቢቢሲ ጋር የመሻገር ሲቃ የተሰኘው ልብወለድ ስራው ላይ ቆይታ አድርጓል።
የካህሊል አማልክት ፣ የመሻገር ሲቃ ፣ ሠለስቱ ጣዖታት ፣ በፍም እሳት ማቃመስ የሚሉ እና ሌሎችንም የሥነ ጽሑፍ ስራዎች ለአንባቢ ያበረከተ ነው። በተለየዓዩ ጋዜጦች ሂሳዊ ጽሁፎችንም ይጽፋል። ጽሑፍ ደራሲ፣ ተርጓሚ እና ሃያሲ ያዕቆብ ብርሀኑ ከቢቢሲ ጋር የመሻገር ሲቃ የተሰኘው ልብወለድ ስራው ላይ ቆይታ አድርጓል።
0 Comments
0 Shares