የምግብ መመረዝን በማሽተት በመለየት በሰው ላይ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት እና ሞት ለማስቀረት ያስችላል የተባለ ኤሌክትሮኒክ አፍንጫ መሠራቱ ተሰምቷል። ቴክኖሎጂው የሰው ልጅ አፍንጫን እና የማሽተት ችሎታን የሚተካ ነው ተብሎለታል።
የምግብ መመረዝን በማሽተት በመለየት በሰው ላይ ሊደርስ የሚችለውን ጉዳት እና ሞት ለማስቀረት ያስችላል የተባለ ኤሌክትሮኒክ አፍንጫ መሠራቱ ተሰምቷል። ቴክኖሎጂው የሰው ልጅ አፍንጫን እና የማሽተት ችሎታን የሚተካ ነው ተብሎለታል።
0 Comments
0 Shares