የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ ስራ አስኪያጅ ማንነታቸው ባልታወቁ የታጠቁ ሰዎች በደረሰባቸው ጥቃት ህይወታቸው አልፏል። የፋብሪካው ሰራተኞች እንደሚሉት ከሆነ ህንዳዊ ዜግነት ያለቸው ዲፕ ካማራ በአከባቢው ማህበረሰብ ዘንድ ተወዳጅ ናቸው፤ የቅጽል ስምም ወጥቶላቸው ነበር።
የዳንጎቴ ሲሚንቶ ፋብሪካ ስራ አስኪያጅ ማንነታቸው ባልታወቁ የታጠቁ ሰዎች በደረሰባቸው ጥቃት ህይወታቸው አልፏል። የፋብሪካው ሰራተኞች እንደሚሉት ከሆነ ህንዳዊ ዜግነት ያለቸው ዲፕ ካማራ በአከባቢው ማህበረሰብ ዘንድ ተወዳጅ ናቸው፤ የቅጽል ስምም ወጥቶላቸው ነበር።
0 Comments
0 Shares