አንድ የ17 ዓመት ታዳጊ ባለፈው ሳምነት በፖሊስ መገደሉ ተከትሎ በመላው ፈረንሳይ ተቃውሞ ተስፋፍቷል። ተቃውሞው መባባሱን ተከትሎ ብዛት ያለው ፖሊስ እንደሚሰማራ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ተናግረዋል። እስካሁን ከፖሊስ ጋር በተደረገው ግጭት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ታስረዋል። በተቃውሞዎቹ ከፍተኛ መጠን ያላቸው ንብረቶች በእሳት ጋይተዋል፣ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
አንድ የ17 ዓመት ታዳጊ ባለፈው ሳምነት በፖሊስ መገደሉ ተከትሎ በመላው ፈረንሳይ ተቃውሞ ተስፋፍቷል። ተቃውሞው መባባሱን ተከትሎ ብዛት ያለው ፖሊስ እንደሚሰማራ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ተናግረዋል። እስካሁን ከፖሊስ ጋር በተደረገው ግጭት በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ታስረዋል። በተቃውሞዎቹ ከፍተኛ መጠን ያላቸው ንብረቶች በእሳት ጋይተዋል፣ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶባቸዋል።
0 Comments
0 Shares