ላለፉት አስርተ ዓመታት ተዳክማ የነበረችው ደሴ ከተማ እንደገና እያንሰራራች ይመስላል። ከአዲስ አበባ በ400 ኪሎ ሜትር ገደማ ርቀት ላይ በአማራ ክልል ውስጥ የምትገኘው ጥንታዊቷ እና ታሪካዊቷ ከተማ ለዓመታት እዚህ ግባ የሚባል የልማት እንቅስቃሴ አልነበራትም።
ላለፉት አስርተ ዓመታት ተዳክማ የነበረችው ደሴ ከተማ እንደገና እያንሰራራች ይመስላል። ከአዲስ አበባ በ400 ኪሎ ሜትር ገደማ ርቀት ላይ በአማራ ክልል ውስጥ የምትገኘው ጥንታዊቷ እና ታሪካዊቷ ከተማ ለዓመታት እዚህ ግባ የሚባል የልማት እንቅስቃሴ አልነበራትም።
0 Comments
0 Shares