ባለፈው ሳምንት ሰኔ 02/2015 ዓ.ም. አርብ ሌሊት በኮሎምቢያ ደን ውስጥ በወታደሮች መገናኛ ራድዮ ድንቅ ዜና ተሰማ። መላውን የኮሎምቢያ ሕዝብ ያስደሰተ ዜና ነበር። “ተዓምር ተዓምር ተዓምር ተዓምር” ይላል የራድዮ መልዕክቱ። ለ40 ቀናት በኮሎምቢያ ደን ጠፍተው የነበሩ አራት ሕጻናት መገኘታቸው ነበር ተዓምሩ።
ባለፈው ሳምንት ሰኔ 02/2015 ዓ.ም. አርብ ሌሊት በኮሎምቢያ ደን ውስጥ በወታደሮች መገናኛ ራድዮ ድንቅ ዜና ተሰማ። መላውን የኮሎምቢያ ሕዝብ ያስደሰተ ዜና ነበር። “ተዓምር ተዓምር ተዓምር ተዓምር” ይላል የራድዮ መልዕክቱ። ለ40 ቀናት በኮሎምቢያ ደን ጠፍተው የነበሩ አራት ሕጻናት መገኘታቸው ነበር ተዓምሩ።
0 Comments
0 Shares