ከሰባት ወራት በፊት በህወሓትና በፌደራል መንግሥት በፕሪቶሪያ የተደረሰውን ግጭትን በዘላቂነት የማቆም ስምምነት የሚቆጣጠረው የአፍሪካ ህብረት ተቆጣጣሪ የባለሙያዎች ቡድን የቆይታ ጊዜ መራዘሙ ተገለጸ።የአፍሪካ ህብረት የስምምነቱን ክትትል፣ አረጋጋጭ እና አስከባሪ ኮሚቴም የቆይታ ጊዜ እስከ ታህሳስ ማራዘሙንም በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ግንቦት 30/ 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
ከሰባት ወራት በፊት በህወሓትና በፌደራል መንግሥት በፕሪቶሪያ የተደረሰውን ግጭትን በዘላቂነት የማቆም ስምምነት የሚቆጣጠረው የአፍሪካ ህብረት ተቆጣጣሪ የባለሙያዎች ቡድን የቆይታ ጊዜ መራዘሙ ተገለጸ።የአፍሪካ ህብረት የስምምነቱን ክትትል፣ አረጋጋጭ እና አስከባሪ ኮሚቴም የቆይታ ጊዜ እስከ ታህሳስ ማራዘሙንም በኢትዮጵያ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ ግንቦት 30/ 2015 ዓ.ም ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።
0 Comments
0 Shares